ይድረስ ኣሜሪካ በሚኒሶታ እስቴት ለምትገኙ ነዋሪዎች ሁሉ፣ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስትያን ከፊታችን በሚገኘው እሁድ ኦክቶበር 15, 2023 ከጥዋቱ 9:00 am-1:00 pm ነጻ የኮቪድ-19 ክትባት አገልግሎት ስለምትሰጥ በቦታው በመገኘት እድሉን እንድትጠቀሙ እናሳውቃለን።
አድራሻችን ከዚህ ምስል ላይ እንደምትመለከቱት 2601 Minnehaha Avenue,Minneapolis,MN,554406 ሲሆን፣ ለበለጠ መረጃ ደግሞ በ 612-254-1961 ይደውሉልን።