ይህ የነጻ ኮቪድ-19 ኽትባት እንዳያመልጦት

Facebook
Twitter
LinkedIn
Print

እንደምታወቀው ዓለማችን በኮቪድ 19 ወረርሺኝ ከተወረረችና የብዙ ንጹሃን ነፍስ መርገፍ ከጀመረ ጥቂት አመታቶች እየተቆጠሩ ነው።

ዛሬ ላይ የነጻ ኽትባቶች በዓለማችን ላይ በመሰራጨት ላይ ብገኙም ቫይረሱን ሙሉ ለሙሉ ማስቆም አልቻለም። ይሁን እንጂ ሰዎች ኽትባቱን በመውሰድ እራሳቸውን ለመከላከል ችለዋል። በኣሜሪካ ሚኒሶታ ግዛት የሚገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስትያንም ይህንን አገልግሎት እየሰጠች ትገኛለች።

ይህ የነጻ ኽትባት የሚሰጥበት ቦታ እዛው የ ቤተክርስትያኒቷ ቅጥር ጊቢ ውስጥ ሲሆን፣ አድራሻው 2601 Minnehaha Avenue Minneapolis, MN,55401 ነው። ለበለጠ መረጃ ደግሞ በ 612-251-1961 በመደወል ይጠይቁ።

Facebook
Twitter
LinkedIn
Print
Picture of ABDULNAASIR TUFAA

ABDULNAASIR TUFAA

Economist, Journalist, poetry and Writer at Oromia 11.

LATEST POST

Contact us

Scroll to Top
Days :
Hours :
Minutes :
Seconds

Happy New year 2024

warra Baranaa kan bara hedduu